በመሆኑም የከተማ ልማትና ኮንስትራክሽን ቢሮ በ3ኛው ምዕራፍ የጀጎል የውስጥ ለውስጥ የኮሪደር ልማት ስራ አንዱ አካል የሆነውን በአሚርኑር ወረዳ መነሻውን በታላቁ ጁማ መስጊድ መዳረሻው ዲኒ ጎበና መስጊድ የውስጥ ለውስጥ መንገድ የክልሉ ከፍተኛ አመራሮች የጽ/ኃላፊዎች በተገኙበት በክልሉ ም/ል ፕሬዝዳንት ማዕረግ የከተማ ልማትና ኮንስትራክሽን ቢሮ ኃላፊ አቶ ሙክታር ሣሊህ መሪነት በክልሉ ፕሬዝዳንት በክቡር አቶ ኦርዲን በድሪ በዛሬው ዕለት ተመርቆ ለአገልግሎት ክፍት ሆኗል ።
















